የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት

መብርሂ

የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሾፌር II- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 4800.00

ትምህርቲ ደረጃ

ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቅ

ተደላይይ ክእለት

- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ በቀድሞ 12ኛ/በአዲሱ 10ኛ ክፍል
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት በማሽከርከር እና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው

ልምዲ ስራሕ

- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ በቀድሞ 12ኛ/በአዲሱ 10ኛ ክፍል
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት በማሽከርከር እና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው
1-3 ዓመት

መተሓሳሰቢ

ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት