ፍሊንትስቶን ኢንጅነሪንግ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር

መብርሂ

ፍሊንትስቶን ኢንጅነሪንግ በመቐለ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ላለው ፕሮጀክት ሰራተኞችን ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

ፆታ ሴት

የስራልምድ ኣንድ ኣመት በጵህፈት ስራ

 

ትምህርቲ ደረጃ

ተደላይይ ክእለት

ልምዲ ስራሕ

መተሓሳሰቢ

ስለዚ መወዳደር የምትፈልጉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀኞች ውስጥ መቐለ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ መግብያ በር ላይ በግራ በኩል ባለው ሳይት የትምህርት እና የስራ ልምድ ያዛችሁ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።