ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕረሄንስ ስፔሻላዝድ ሆስፒታል ለግል ህክምና ሰራተኞች በየ3ወሩ የሚታደሰ ኮንትርክት ሰራተኖች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ

ተደላይይ ክእለት

ኣከዉንቲንግ

ልምዲ ስራሕ

0 ዓመት

መተሓሳሰቢ

በዚህ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሎት 05 ተካታታ የስራ ቀናት ስአፈላጊዉን ማስረጃ ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በዓይደር ሪፊራ ሆስፒታል ቢሮ ቁጥር 46 በሰዉ ሃይል አስተዳደር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን

ማሳሰብያ :በሙያዉ ስራ ልምድ ያለዉ ይመረጣል