ሆቴል ዓለምለኻዊ ዘማሪያዝ

መብርሂ

ዘማሪያስ ኢንተርናሽናል ሆቴል በመቀሌ ከተማ ቀበሌ 16 በሰራዉ ሆቴል እታች በተጠቀሰዉ ክፍት የስራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ::(የዓዲግራት ኩሓ ማቴኔላ ፋብሪካ እህት ኩባንያ)

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ

ተደላይይ ክእለት

በሆቴል ማናጅመንት : ጆርናሊዝም ወይም የእንግሊዝኛ ቋንቋ

ልምዲ ስራሕ

1 ዓመት

መተሓሳሰቢ

ከላይ የተጠቀሰዉን ምታማሉ ኣመልካቾች የማይመለስ ኣርጅናል የትምህርት ዋስተና እና የስራ ልምድ እና ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 5 ቀናት ዉስጥ መመዝገብ ትችላላችሁ ቅዳሜ እና እሁድ ጨምሮ

ኣድራሻ : 16 ቀበሌ ዓድግራት ኩሓ ማንቴነላ ፋብሪካ ካቶሊ ቤተ ክርስትያን ኣጠገበ ስልክ ቁጥርÂ 0930469094 /0930469091