ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

የህግ ት/ት ቤ በ2004 ዓ/ም ወይመ 2005 ዓ/ም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ፕሮግራም የህግ ዲግሪ ያገኙ ሶስት(3) ሴት ምሩቃን በደረጃ በረዳት ምሩቅ /Assistance Lecturer/ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፌልጋል። ስለሆነም ከስር የተዘረዘሩት መስፎርቶች የምታማሉ ኣመልካቶች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ባሉት ኣስር (10)) ወን ውስጥ በህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ የሰው ሃይል ቢሮ ቁጥር 3 በኣካል በመቅረብ ወይም በኢሜይል mokonen2000@gmail.com ማመልከቻ እና ኣጋዝ የሆኑ ዶክመንቶችን እንድታስገቡ እንጠይቃለን

ትምህርቲ ደረጃ

ተደላይይ ክእለት

ልምዲ ስራሕ

መተሓሳሰቢ

 

ዝርዝር መስፈርቶች

  1. ሴት ኣመልካቶች

  2. የዲገሪ እና ትራንስክርቢት ኣንድ ኮፒ

  3. 2.75 እና ከዛ በላይ ኣጠቃላይ ውጤት ያላት