በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

መብርሂ

በግል ድርጅቶች ሠራተኛ ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የሰሜን ሪጅን

ትምህርቲ ደረጃ

በኣካዉንቲንግ : ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን: በስታስቲክስ : ማኔጅመንት : በሕዝብ አስተዳደር :በኢኮኖሚክስ : በስዉ ሃብት ስራ አመራር :በሪከርድ ማኔጅመንት ወይም በሶሸሎጂ

Â

ተደላይይ ክእለት

  • በኣካዉንቲንግ : ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን: በስታስቲክስ : ማኔጅመንት : በሕዝብ አስተዳደር :በኢኮኖሚክስ : በስዉ ሃብት ስራ አመራር :በሪከርድ ማኔጅመንት ወይም በሶሸሎጂ
  • መሰረታዊ የኮምፒተር ዕዉቀት ያለዉ/ያላት

ልምዲ ስራሕ

የመጀመሪያ ዲግሪ 4ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

የማስተርስ ዲግሪ 2ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

ኤል ኤል ዲግሪ 2 ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

መተሓሳሰቢ

አመልካቾች ደመወዝ የተጠቀሰበት የስራ ግበር የተከፈለበት የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናዉ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ መስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀነት በግል ድርጅቶች ሠራተኛ ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የሰሜን ሪጅን እንድትመዘገቡ እንገልፃለን አመልካቾች በ 1 2 3 4 እና 5 ደረጃ የተመረቀ ከሆነ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ያስፈልጋልÂ