የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር AK/NU/PPAD/0209/02/2017
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተገለፁቱን የእቃዎች አቅርቦት ግዥ ኮንስትራክሽን ስራዎች የማማከር ስራዎችና የሶላር መሰረተ ልማት ከህጋዊ ነጋዴዎችና ኮንትራክተሮች በግልፅ ብሄራዊ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል።
1, የእቃዎች አቅርቦት ግዥ ዝርዝር
ተቁ | የጨረታ ሰነድ ቁጥር /ሎት/ | የጨረታ ዓይነት | የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ በብር | የጨረታ ማስከበርያ መጠን በብር |
1 | ሎት-21 | የቴክስታይል፣ የጋርመንት እና የፋሽን ዲዛይን ላብራቶሪና ኬሚካል ጨረታ | 500.00 | 45,000.00 |
2 | ሎት-22 | የዎርክሾፕና ላብራቶሪ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 50,000.00 |
3 | ሎት-23 | የሰርቨይ መሳርያዎችና የላብራቶሪ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 90,000.00 |
4 | ሎት-25 | Water quality laboratory equipment and chemicals | 500.00 | 150,000.00 |
5 | ሎት-26 | FECE/electrical, Networking and Computer maintenance laboratory equipment ጨረታ | 500.00 | 60,000.00 |
6 | ሎት-28 | Generator and maintenance ጨረታ | 500.00 | 13,000.00 |
7 | ሎት-35 | የመአድናት የላብራቶሪ መሳርያዎች ጨረታ | 500.00 | 120,000.00 |
8 | ሎት 37 | ለግብርና ኮሌጅ የሚያገለግሉ የላብራቶሪ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 145,000.00 |
9 | ሎት-38 | የፈርኒቸር ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 200,000.00 |
10 | ሎት-39 | የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 250,000.00 |
11 | ሎት-40 | Rotary bread baking machine | 500.00 | 150,000.00 |
12 | ሎት-41 | የሞንታርቦ ጨረታ | 500.00 | 10,000.00 |
13 | ሎት-42 | የተለያዩ የባልትና ምግብ ጥሬ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 150,000.00 |
14 | ሎት-43 | የተለያዩ ምግብ ጥሬ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 150,000.00 |
15 | ሎት-44 | የተለያዩ የአትክልት ውጤቶች ምግብ ጥሬ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 100,000.00 |
16 | ሎት-45 | የፎርኖ ዱቄት ጨረታ | 500.00 | 300,000.00 |
17 | ሎት -46 | ነጭ ጤፍና የውጭ አገር ሩዝ ጨረታ | 500.00 | 300,000.00 |
18 | ሎት-47 | የሳኒተሪ ማተርያሎች ጨረታ | 500.00 | 100,000.00 |
19 | ሎት-48 | የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 150,000.00 |
20 | ሎት-49 | የፅህፈት መሳርያዎችና የት/ት መሳርያዎች ጨረታ | 500.00 | 100,000.00 |
21 | ሎት-50 | የክርስትያንና የሙስሊም ስጋ ጨረታ | 500.00 | 150,000.00 |
22 | ሎት-51 | የጽዳት ዕቃዎች ጨረታ | 500.00 | 35,000.00 |
23 | ሎት-52 | የሰራተኞች ደንብ ልብስ ጨረታ | 500.00 | 16,000.00 |
2. የህንፃ ግንባታ ስራዎች ዝርዝር
No. | Bid title | Project name | campus | Grade of contractors | Bid document price | Bid security | Procurement type |
1 | ሎት- 65 | የፈሳሽ ቆሻሻ ማከሚያ /ትሪትመንት ፕላንት/ | Health campus | WC/GC-1 | 1500.00 | 500,000.00 | NCB |
2 | ሎት-80A | የነባር ህንፃዎች እድሳትና ማሻሻያ | Main campus | GC/BC-2 & above | 1500.00 | 500,000.00 | NCB |
3 | ሎት 80B | የነባር ህንፃዎች እድሳትና ማሻሻያ ስራዎች | Health and shire campuses | GC/BC-4 & above | 1500.00 | 500,000.00 | NCB |
3.የህንፃ ግንባታ የማማከር ስራዎች ዝርዝር
No. | Bid title | Project name | campus | Grade of consultant | Bid document price | Bid security | Procurement type |
1 | Cons-30 | የረዚደንስ ሃኪሞች ተማሪዎችና የሲኔር ሃኪሞች መኖርያ ህንፃ ሎት-55 ለማማከር | Health campus | Catagory-1 | 1500.00 | 140,000.00 | NCB |
2 | Cons-31 | የፈሳሽ ቆሻሻ ማከሚያ ትሪትመንት ፕላንት፣ ሎት 65 ለማማከር | Health campus | Catagory-1 | 1500.00 | 160,000.00 | NCB |
3 | Cons-32 | የነባር ህንፃዎች እድሳትና ማሻሻያ ስራዎች ሎት- 80A & 80B | ጤና ሳይንስ ግቢዎች | Catagory-2 and above | 1500.00 | 60,000.00 | NCB |
4. የሶላር መሰረተ ስማት ስራዎችና አቅርቦቶች ዝርዝር
No. | Bid title | Project name | campus | Bid document price | Bid security | Procurement type |
1 | Lot-1 | Procurement of work for supply, installation, testing and commissioning of solar PV system at Aksum main, health, Adwa and shire campuses | Aksum main, health, Adwa and shire campuses | 1500.00 | 500,000.00 | NCB |
2 | Lot-2 | Procurement of work for supply, installation, testing and commissioning of solar straight light at Aksum main, health and shire campuses | Aksum main, health and shire campuses | 1500.00 | 500,000.00 | NCB |
ስለዚህ:-
- በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቅያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለእቃዎች፣ ለኮንስትራክሽን፣ ለማማከር እንዲሁም ለሶላር መሰረተ ልማት ግዥ ጨረታ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፣ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱ መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማሰረጃዎች ማያያዝ አለባቸው።
- የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና መሆን አለባቸው።
- ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው።
- ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል።
- ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ለእቃዎች ግዥ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀናት ሆኖ በጨረታ ሰነድ በተገለፀው ቀና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል።
- ቴክኒካል ዶክሜንት የሚጠይቁ አቅርቦቶች፣ የሶላር ኢንፍራስትራክቸር፣ የኮንስትራክሽን የግንባታ ስራዎች እንዲሁም የማማከር ስራዎች ጨረታ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀናት ሆኖ በጨረታ ሰነድ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል።
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መክፈት አይስተጓጎልም።
- የጨረታ አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማሰከበሪያነት ያስያዘውን ገንዘብ አይመለሰለትም።
- ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።