የትግራይ ልምዓት ማሕበር

መግለጫ

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ዲፕሎማ /ዲግሪ  በቪድዮ ግራፊ ,ፎቶ ግራፊ ወይም ተዛማጅ የትምህርት ዓይነት

ተፈላጊ ችሎታ

ዶክመንተሪ ፊልም የማዘጋጀት ችሎታ

ቪድዮና ፎቶ የማንሳት ችሎታ

በቂ የኮምፒተር ችሎታ

ስራ ልምድ

6 ለዲፕሎማ

4 ዓመት ለዲግሪ

 

 

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስቁ 0344 409923 መቐለ