ኢትዮዽያ ፖስታ አገልግሎት

መግለጫ

ኢትዮዽያ ፖስታ አገልግሎት አካዉንታት መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በአካዉንቲንግ  ቢኤ ዲግሪ

ተፈላጊ ችሎታ

በአካዉንቲንግ  ቢኤ ዲግሪ

ስራ ልምድ

0

How to apply

መስፈርቱ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምር በ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ኦርጅናልና ማስረጃ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘዉ በመቀለ ዞን ፖሰታ ቤት ቢሮ ቁጥር 208 በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን

ማሳሰቢያ ዋስ ማቅረብ የሚችል