በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

መግለጫ

በግል ድርጅቶች ሰራተኞች ማሕበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ የሰሜን ሪጂን መቐለ ፅ/ቤት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ኣመልካቾችን ኣወዳድሮ በቋዋነት ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ፈታሽ

ተፈላጊ ችሎታ

4ተኛ ደረጃ

ስራ ልምድ

2 ዓመት የስራ ልምድ

How to apply

  • - ኣመልካቾች ዶሞዝ የተጠቀሰበት የስራ ግብር የተከፈለበት የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናዉና ከማይመለስ ፎቶኮፒ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት በግል ድርጅቶችና ሰራቶኞች ማሕበራዊ ኤጄንሲ የሰሜን ሪጅን መቐለ ፅቤት ኣድራሻ ተሃገዝ ህንፃ የግል ድርጅቶችሰራቶኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ የሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 09 ስ/ቁጥር 03 42 40 54 43