ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር

መግለጫ

የቅጥር ማስታወቂያ

የዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል በመሆኑም የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቱን የምታሞሉ ሁሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን::

የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቶች :  ቢኤስሲ  ዲግሪ ዲፕሎማ በማርኬቲንግ በቢዝነስ/ ማኔጅመንት

  1/5 ዓመት አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ መሰረታዊ የኮምፒተር እዉቀት

የትምህርት ደረጃ

ተፈላጊ ችሎታ

ስራ ልምድ

How to apply

የመመዝገቢያ ቀን : ከመጋቢት 18 22 ቀን 2007 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት

የመመዝገቢያ ቦታ : መቀሌ ሰሜን ሪጅን ቀጠና ጽ/ቤት አቢሲኒያ ሮማናት ቅ/አጠገብ