| ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የሽያጭ ስርጭት ኦፊሰር |
| የተለቀቀበት ቀን | ቀዳም መጋቢት 19, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ሰሉስ መጋቢት 22, 2007 |
| ቦታ | መቀሌ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ኮንትራት |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የቅጥር ማስታወቂያ የዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል በመሆኑም የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቱን የምታሞሉ ሁሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን:: የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቶች : ቢኤስሲ ዲግሪ ዲፕሎማ በማርኬቲንግ በቢዝነስ/ ማኔጅመንት 1/5 ዓመት አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ መሰረታዊ የኮምፒተር እዉቀት |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | የመመዝገቢያ ቀን : ከመጋቢት 18 22 ቀን 2007 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት የመመዝገቢያ ቦታ : መቀሌ ሰሜን ሪጅን ቀጠና ጽ/ቤት አቢሲኒያ ሮማናት ቅ/አጠገብ |