የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት

መግለጫ

የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 10234.00

የትምህርት ደረጃ

ባችለር

ተፈላጊ ችሎታ

- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት

ስራ ልምድ

- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት
5-10 ዓመት

How to apply

ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት