https://milkta.com/am/jobs/display/2885
የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
የስራ ሃላፊንት የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV
የተለቀቀበት ቀን ሶኒ መስከረም 21, 2011
መዝግያ ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 10234.00
የትምህርት ደረጃ ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት
ስራ ልምድ - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት
5-10 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle