| የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV |
| የተለቀቀበት ቀን | ሶኒ መስከረም 21, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 10234.00 |
| የትምህርት ደረጃ | ባችለር |
| ተፈላጊ ችሎታ | - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች - የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት |
| ስራ ልምድ | - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች - የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት 5-10 ዓመት |
| How to apply | ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት |