የሃገረ ሰላም ቴክኒክን ሞያን ትምህርትን ስልጠና ኮሌጅ

መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርስቲ የእንስሳት ህክምና ኮሌጅ ክፍት የስራ መደብ አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ዲግሪ

ተፈላጊ ችሎታ

ኮምፒተር ሳይንስÂ Â

ስራ ልምድ

ዜሮ አመት የስራ ልምድ ሆኖ አጠቃላይ የመመረቂያ ነጥብ 2.75 እና ካዛ በለያ ለሴቶች 2.5

How to apply

  • አመልካቾችን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ በመያዝ ወደ ምዝገባ ቦታ በኣካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  • ሁሉም የስራ ልምድ የመንግስት ግብር የተከፈለባቸዉ መሆን አለበት
  • የመዝገባ ቀን 13/03/09 እስክ 16/03/2009
  • የምዝገባ ቦታ በእንስሳት ህክምና ኮሌጅ ቃላሚኖ ግቢ የሰዉ ሃብት ልማት ኤክስፔርት ቢሮ 017