https://milkta.com/am/jobs/display/1504
የሃገረ ሰላም ቴክኒክን ሞያን ትምህርትን ስልጠና ኮሌጅ
የስራ ሃላፊንት ቴክኒካል ኣሲስታንት
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ሕዳር 14, 2009
መዝግያ ቀን ዓርቢ ሕዳር 16, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርስቲ የእንስሳት ህክምና ኮሌጅ ክፍት የስራ መደብ አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ዲግሪ

ተፈላጊ ችሎታ

ኮምፒተር ሳይንስÂ Â

ስራ ልምድ

ዜሮ አመት የስራ ልምድ ሆኖ አጠቃላይ የመመረቂያ ነጥብ 2.75 እና ካዛ በለያ ለሴቶች 2.5

How to apply
  • አመልካቾችን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ በመያዝ ወደ ምዝገባ ቦታ በኣካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  • ሁሉም የስራ ልምድ የመንግስት ግብር የተከፈለባቸዉ መሆን አለበት
  • የመዝገባ ቀን 13/03/09 እስክ 16/03/2009
  • የምዝገባ ቦታ በእንስሳት ህክምና ኮሌጅ ቃላሚኖ ግቢ የሰዉ ሃብት ልማት ኤክስፔርት ቢሮ 017
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle