መቐለ ዩንቨርስቲ

መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርስቲ እና ሳይንስ ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ከዚ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የሚያማሉ ሰራተኞች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በዚ መሰረተ

የስራመደቡ የሚጠይቀው ተፈላጊ ችሎታ

በሁለተኛ ዲግሪ በ Integrated Clinical and Community mental health

ያለው/ላት፣ ኣንደኛ ዲግሪ BSc in Nursing የተመረቀ/ች ኣንድ ኣመት እና ከዛ በላይ ስራ ዕምድ ያለው/ያላት 

የትምህርት ደረጃ

ተፈላጊ ችሎታ

ስራ ልምድ

How to apply

ማሳሰብያ

ኣመልካቶች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት ኣስፈላጊው ማስረጃ ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ሲቪ በመያዝ ዓይደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሰው ሃይል ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረበ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንሳሰባላን።