Tigray Development Association

Description

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲፕሎማ ዲግሪ በማናጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም አይቲ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት ዓይነት

Desired Skills

ማህደር አያያዝ ችሎታ ሪከርድ  ዳታ የመያዝ ችሎታ ኮምፒተር ችሎታ

Experience Requirements

4 ዓመት ለዲፕሎማ

2 ዓመት ለ 1ኛ ዲግሪ

 

 

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስቁ 0344 409923 መቐለ