| የትግራይ ልምዓት ማሕበር | |
|---|---|
| Position | የማህደርና ሪከርድ ሰራተኛ |
| Posted Date | ረቡዕ ጥሪ 18, 2008 |
| Closing Date | ረቡዕ ጥሪ 25, 2008 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| Educational Requirements | ዲፕሎማ ዲግሪ በማናጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም አይቲ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት ዓይነት |
| Desired Skills | ማህደር አያያዝ ችሎታ ሪከርድ ዳታ የመያዝ ችሎታ ኮምፒተር ችሎታ |
| Experience Requirements | 4 ዓመት ለዲፕሎማ 2 ዓመት ለ 1ኛ ዲግሪ
|
| How to apply | መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ስቁ 0344 409923 መቐለ |