https://milkta.com/en/jobs/display/881
የትግራይ ልምዓት ማሕበር
Position የማህደርና ሪከርድ ሰራተኛ
Posted Date ረቡዕ ጥሪ 18, 2008
Closing Date ረቡዕ ጥሪ 25, 2008
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲፕሎማ ዲግሪ በማናጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም አይቲ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት ዓይነት

Desired Skills

ማህደር አያያዝ ችሎታ ሪከርድ  ዳታ የመያዝ ችሎታ ኮምፒተር ችሎታ

Experience Requirements

4 ዓመት ለዲፕሎማ

2 ዓመት ለ 1ኛ ዲግሪ

 

 

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስቁ 0344 409923 መቐለ

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle