Trans Ethiopia PLC

Description

ትራንስ ኢትዮጵያ ሃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች ያለው ክፍት የስራ መደብ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ በኩንትራክት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

Educational Requirements

 ከፍተኛ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ ወይም በMechatronics and instrumentation serving management ደረጃ IV የተመረቀ ወይም በኮሌጅ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ የተመረቀ

Desired Skills

 ብቃት መረጋገጫ ሲኦሲ ሰርቲፊኬት በየደረጃው ያለው

Experience Requirements

2-4 years

How to apply

ስለሆነም መመዘኛዎችን የምታሟሉ ኣመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የት/ትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ በዋና ፅ/ቤት መቐሌ የሰው ሃብት ኣመራርና ልማት መምሪያ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን፤

ለበለጠ መረጃ 0344-408143 መደወል ይቻላል