| ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| Position | ኣውቶ ኤሌክትሪሻን |
| Posted Date | ረቡዕ ጉንበት 28, 2011 |
| Closing Date | ዓርቢ ጉንበት 30, 2011 |
| location | |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ኮንትራት |
| By Job Category | |
| By Career Level | ማናጅመንት |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | ትራንስ ኢትዮጵያ ሃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች ያለው ክፍት የስራ መደብ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ በኩንትራክት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ |
| Educational Requirements | ከፍተኛ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ ወይም በMechatronics and instrumentation serving management ደረጃ IV የተመረቀ ወይም በኮሌጅ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ የተመረቀ |
| Desired Skills | ብቃት መረጋገጫ ሲኦሲ ሰርቲፊኬት በየደረጃው ያለው |
| Experience Requirements | 2-4 years |
| How to apply | ስለሆነም መመዘኛዎችን የምታሟሉ ኣመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የት/ትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ በዋና ፅ/ቤት መቐሌ የሰው ሃብት ኣመራርና ልማት መምሪያ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን፤ ለበለጠ መረጃ 0344-408143 መደወል ይቻላል |