Nile Insurance Company

Description

ኩባንያችን ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በኣውቶ መካኒክስ ዲፕሎማ ያለው እና 3ሻ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም የ10ሻ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው በኩባንያው የደመዝ ስኬል መሰረት

Educational Requirements

Desired Skills

Experience Requirements

How to apply

ኣመልካቶች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ዋናውን ና ኮፒውን በመያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት መቀለወ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንስታወቃለን።