| Position | ሹፌር ኢንስፐክተር |
| Posted Date | ዓርቢ መጋቢት 19, 2006 |
| Closing Date | ሶኒ መጋቢት 22, 2006 |
| location | መቀሌ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | ኩባንያችን ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በኣውቶ መካኒክስ ዲፕሎማ ያለው እና 3ሻ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም የ10ሻ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው በኩባንያው የደመዝ ስኬል መሰረት |
| Educational Requirements | |
| Desired Skills | |
| Experience Requirements | |
| How to apply | ኣመልካቶች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ዋናውን ና ኮፒውን በመያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት መቀለወ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንስታወቃለን። |