Mekelle University

Description

BA or MA ት/ክፍል የኢትዮጽያ ቋንቋዎችና ስነ-ፅሑፍ ተፈላጊ ችሎታ BA ዲግሪ ኢትዮጽያ ቋንቋዎችና ስነ-ፅሑፍ/ኣማርኛ+ MA ዲግሪ በተግባራዊ ሰነ-ልሳን ቋንቋን ማስተማር

Educational Requirements

Desired Skills

Experience Requirements

How to apply

ማሳሰቢያ ኣማካይ ውጤት ለሴት የመጀመርያ ዲግሪ 2.5 እና ከዚያ በላይ ያላት ለወንድ 2.75 እና ከዚያ በላይ ያለው ኣመልካቾችን ማስታወቅያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በዓዲሓቂ ግቢ ሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ ሰው ሃይል ልማት ኤክስፐርት ቢሮ ቁጥር 10 ኦርጅናል ደኩመንትና ማይመለስ ኮፒ በመያዝ ማመልክት ይቻላል