| Position | ኣማረኛ ቋንቋን ማስተማር |
| Posted Date | ዓርቢ መጋቢት 19, 2006 |
| Closing Date | ሶኒ መጋቢት 22, 2006 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ትርፍ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | BA or MA ት/ክፍል የኢትዮጽያ ቋንቋዎችና ስነ-ፅሑፍ ተፈላጊ ችሎታ BA ዲግሪ ኢትዮጽያ ቋንቋዎችና ስነ-ፅሑፍ/ኣማርኛ+ MA ዲግሪ በተግባራዊ ሰነ-ልሳን ቋንቋን ማስተማር |
| Educational Requirements | |
| Desired Skills | |
| Experience Requirements | |
| How to apply | ማሳሰቢያ ኣማካይ ውጤት ለሴት የመጀመርያ ዲግሪ 2.5 እና ከዚያ በላይ ያላት ለወንድ 2.75 እና ከዚያ በላይ ያለው ኣመልካቾችን ማስታወቅያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በዓዲሓቂ ግቢ ሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ ሰው ሃይል ልማት ኤክስፐርት ቢሮ ቁጥር 10 ኦርጅናል ደኩመንትና ማይመለስ ኮፒ በመያዝ ማመልክት ይቻላል |