Defence Construction Enterprise

Description

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተ ክፍት የሥራ ቦታ መደቦች መስፈርቱን የሚያማላ አመልካች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ

Educational Requirements

የመጀመሪያ ዲግሪÂ

Desired Skills

በሲቭል መሃንዲስ ና ወይም በተመሳሳይ ሞያ የተመረቀ

Experience Requirements

1 ዓመት ኣግባብ ያለዉ ያላት የስራ ልምድ በመንገድ ስራ መሆን አለበትÂ

How to apply

  • ስለሆነም ይህንን መስፈርት የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 16/03/2009 ዓ/ም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜ ጨምሮ መቀሌ ሆስፒታል አወዳድሮ ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
  • ተጨማሪ ማብራሪያ: የምዝገባ ቦታ አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል
  • ስልክ ቁጥር : 0914730813