https://milkta.com/en/jobs/display/1495
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
Position ሳይት መሃንዲስ II
Posted Date ረቡዕ ሕዳር 14, 2009
Closing Date ዓርቢ ሕዳር 16, 2009
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ኮንትራት
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተ ክፍት የሥራ ቦታ መደቦች መስፈርቱን የሚያማላ አመልካች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ

Educational Requirements

የመጀመሪያ ዲግሪÂ

Desired Skills

በሲቭል መሃንዲስ ና ወይም በተመሳሳይ ሞያ የተመረቀ

Experience Requirements

1 ዓመት ኣግባብ ያለዉ ያላት የስራ ልምድ በመንገድ ስራ መሆን አለበትÂ

How to apply
  • ስለሆነም ይህንን መስፈርት የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 16/03/2009 ዓ/ም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜ ጨምሮ መቀሌ ሆስፒታል አወዳድሮ ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
  • ተጨማሪ ማብራሪያ: የምዝገባ ቦታ አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል
  • ስልክ ቁጥር : 0914730813
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle