Mekelle University

Description

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ዓይደር ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ simulation lab ከታች የተገለፀዉን የሰራ ደረጃ በቀሚነት አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዕቁቅና ካለዉ ኮሌጅ በክልኒካል ወይም ደረጃ IV ያጠናቀቀ

Desired Skills

ዕቁቅና ካለዉ ኮሌጅ በክልኒካል ወይም ደረጃ IV ያጠናቀቀ

Experience Requirements

2 ዓመትና ከዛ በላይ

How to apply

የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ወይም COC ያለዉ

ስለሆነም አመለካቾች ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት አስፈላጊዉ ማስረጃ ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒ: ሲቪ በመያዝ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ዓይደር ኮመፐርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሰዉ ሃብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላቹ

Â