| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| Position | ቴክኒካል አሲስታንት I |
| Posted Date | ቀዳም መስከረም 14, 2009 |
| Closing Date | ረቡዕ መስከረም 18, 2009 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 4 |
| Description | መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ዓይደር ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ simulation lab ከታች የተገለፀዉን የሰራ ደረጃ በቀሚነት አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| Educational Requirements | ዕቁቅና ካለዉ ኮሌጅ በክልኒካል ወይም ደረጃ IV ያጠናቀቀ |
| Desired Skills | ዕቁቅና ካለዉ ኮሌጅ በክልኒካል ወይም ደረጃ IV ያጠናቀቀ |
| Experience Requirements | 2 ዓመትና ከዛ በላይ |
| How to apply | የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ወይም COC ያለዉ ስለሆነም አመለካቾች ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት አስፈላጊዉ ማስረጃ ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒ: ሲቪ በመያዝ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ዓይደር ኮመፐርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሰዉ ሃብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላቹ Â |