የህግ ባለሞያ

የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ትራንስሚሽን ኦፕሬሽን አገልግሎት ፅ/ቤት

በኢትዮዽያ ኤለክትሪከ አገልግሎት የሰሜን ሪጅን የሰዉ ሀይል አስተዳደር ቢሮ ከዚህ በታች ባለዉ ክፍት የሰራ ቦታዎች ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለሆነም አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት መመዝገብ ትችላላቹÂ

ተጨማሪ አንብብ