የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ

መግለጫ

የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቀጥለዉ ለተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ ስራ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ቢኤ ዲግሪ 

 ኤምኤስ ዲግሪ

ተፈላጊ ችሎታ

ቢኤ ዲግሪ 

 ኤምኤስ ዲግሪ

ስራ ልምድ

ቢኤ ዲግሪ  6

 ኤምኤስ ዲግሪ 4

How to apply

  • አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ  ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርትና የስራ ልምድ መስረጃዎቻቹን ይዛቹሁ  ቅ ፅ ቤታችን ቢሮ ቁጥር 1 በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  • ምዝገባ የሚካሄድበት ቀን ከ 06 / 03 /08   -  10/ 03 /08 ዓም
  • ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት በማስታወቂያ የሚነገር ይሆናል
  • የምዝገባ ቦታ ማይክሮፋይናንስ አጠገብ ከሚገኘዉ የትግራይ ጉዳተኞች ማህበር ሁለተኛ  ፎቅ ላይ  እንገኛለን

0344402551