መቐለ ኢንስቲዩት ቴክኖሎጂ

መግለጫ

                      መስታወቂያ

መቐለ ዪኒቨርስቲ የኢት ጳያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ከዚህ በታች የተዘረዘዉን የስራ መደብ መምህርነት መቅጠር ይፈልጋል::

የትምህርት ደረጃ :  የሁለተኛ ዲግሪ በኤሌክትሪካል ኢንጅኔሪንግ መስከ

                         በኮንትሮል ምህንድስና የማስተር ድግሪ የተመረቀ/ች

የትምህርት ደረጃ

ተፈላጊ ችሎታ

ስራ ልምድ

How to apply

ማሳስቢያ

1 አማካይ ዉጤት የመጀመርያ ዲግሪ ለወንዶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ያለዉ ለሴት 2.5 እና ከዚያ በላይ ያለዉ

2 አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በዋና ግቢ የኢትዮያ ቴክኖሎጂ ኢንስት መቐለ በሰዉ ሃብት ልማት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 224 ኦርጅናል ዶክመንትና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ማመልከት ይቻላል ::