የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

መግለጫ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ጎሚስታደረጃ፡ 6ደመወዝ፡ 3249ብዛት፡ 2የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

የትምህርት ደረጃ

ሌላ

ተፈላጊ ችሎታ

- የትምህርት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ የጎማ ጥገና ልምድ ያለው፡፡

ስራ ልምድ

- የትምህርት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ የጎማ ጥገና ልምድ ያለው፡፡
3-5 ዓመት

How to apply

ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት