የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት

መግለጫ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የድርጅቶች ንብረት አስተዳደር ባለሙያ IV- ደረጃ፡ XIII- ብዛት፡ 2- ደመወዝ፡ 6036.00• አድራሻ፡ ወደ ሳሪስ በሚወስወደው መንገድ ከኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ጀርባ የቀድሞ ቡና ተክል ልማት ድርጅት ህንፃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-168878• የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በቦርዱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በግንባር ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት

የትምህርት ደረጃ

ባችለር

ተፈላጊ ችሎታ

- ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በግዥና ንብረት አስተዳደር፣ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት

ስራ ልምድ

- ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በግዥና ንብረት አስተዳደር፣ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት
5-10 ዓመት

How to apply