የኣስተዳደር ኦፊሰር

Ethiopian Airport Enterprise
Description

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

በኢትዩያ ኤርፖርተ ድርጅት የመቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉን ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሞያ ሰራተኛ አወዳድሮ ቆጥሮ ማሰራትይፈልጋል::

ተፈላጊ ችሎታ –------------ ከታወቀ ዪኒቨርስቲ በማናጅመንት በህዝብ አስተዳደር / በቢዝነስ አድመኒስትሬሽን/ በሰዉ ሃብት አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ መሰክ የመጀመሪያ ዲግሪ ና የ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለዉ /ያላት  

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 የስራ ቀናት ዉስጥ ኦርጅናል ማስረጃዎቻችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያያዝ መቀሌ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 8 ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ::

ማሳሳቢያ

  • የስራ ልምድ ከምረቃ የተገኘ ቀጥታ ከሞያዉ ጋር ግንኙነት ያለዉ መሆን አለበት

  • ለበለጠ ማብራሪያ

በስልክ ቁጥር 03 44 42 11 02 ይጠይቁ

 

Share this Post:
Backs