| የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት | |
|---|---|
| Position | የኣስተዳደር ኦፊሰር |
| Posted Date | ሰሉስ ታሕሳስ 7, 2007 |
| Closing Date | ሓሙስ ታሕሳስ 9, 2007 |
| location | መቀሌ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ በኢትዩያ ኤርፖርተ ድርጅት የመቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉን ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሞያ ሰራተኛ አወዳድሮ ቆጥሮ ማሰራትይፈልጋል:: ተፈላጊ ችሎታ –------------ ከታወቀ ዪኒቨርስቲ በማናጅመንት በህዝብ አስተዳደር / በቢዝነስ አድመኒስትሬሽን/ በሰዉ ሃብት አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ መሰክ የመጀመሪያ ዲግሪ ና የ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለዉ /ያላት |
| Educational Requirements | |
| Desired Skills | |
| Experience Requirements | |
| How to apply | የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 የስራ ቀናት ዉስጥ ኦርጅናል ማስረጃዎቻችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያያዝ መቀሌ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 8 ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ:: ማሳሳቢያ
በስልክ ቁጥር 03 44 42 11 02 ይጠይቁ
|