ወጥ ቤት ሠራተኛ

FDRE Defense Force Minister Training Center of Military Technical Hibret College
Description

የ5ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 8 ዓመት የስራ ልምድ ውይም ይ6ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 6 ዓመት የስራ ልምድ ውይም የ7ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 4 ዓመት የስራ ልምድ ውይም የ8ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው /ት 

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

ከላይ የተጠቀሱትን የስራ መደቦች ለመመዝገብ የምትፈልጉ ኣመልካቾች ያላችሁን የትምሀርት ማስረጃና የስራ ልምድ ዋናውን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታውቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለ05 ተከታታይ የስራ ቀናት መቀሌ ዩኒቨርስቲ አሪድ አለፍ ብሎ በሚገኘው ይሕብረት ወ /ሰ/ኮሎጅ ኣዲስ ካምፓስ ጽ/በታችን በሰው ሃብት ኣመራር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 እየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባላ

Share this Post:
Backs