https://milkta.com/en/jobs/display/64
የኢ.ፈ.ዲ.ሪ ሀገር መከላከያ ሚ/ር በስልጠና ዋና መምርያ ሕብረት ወታደራዊ ስታፍ ኮሎጅ
Position ወጥ ቤት ሠራተኛ
Posted Date ሰሉስ ታሕሳስ 22, 2006
Closing Date ዓርቢ ታሕሳስ 25, 2006
location መቀሌ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ኮንትራት
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 3
Description

የ5ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 8 ዓመት የስራ ልምድ ውይም ይ6ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 6 ዓመት የስራ ልምድ ውይም የ7ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 4 ዓመት የስራ ልምድ ውይም የ8ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቁና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው /ት 

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

ከላይ የተጠቀሱትን የስራ መደቦች ለመመዝገብ የምትፈልጉ ኣመልካቾች ያላችሁን የትምሀርት ማስረጃና የስራ ልምድ ዋናውን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታውቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለ05 ተከታታይ የስራ ቀናት መቀሌ ዩኒቨርስቲ አሪድ አለፍ ብሎ በሚገኘው ይሕብረት ወ /ሰ/ኮሎጅ ኣዲስ ካምፓስ ጽ/በታችን በሰው ሃብት ኣመራር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 እየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባላ

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle