የምግብና መጠጥ ቁጥጥር ባለሙያ

ማዝ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
Description
ማዝ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የምግብና መጠጥ ቁጥጥር ባለሙያ- የስራ ቦታ፡ ያቤሎ- ደመወዝ፡ በስምምነት- የቅጥር ሁኔታ መቋሚነት• አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ የሰው ሃብት አስተዳደር መምሪያ ቀርባችሁ ወይም በኢሜል አድራሻ hr@mazethiopiatrading.com ወይም በመ.ሣ.ቁ. 56 ኮድ 1110 አዲስ አበባ ብላችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ መንገድ ከደንበል ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ከሄዱ በኋላ ያገኙናል፡፡• ለተጨማሪ መረጃ 011-557-22-89 መደወል ይችላሉ፡፡
Educational Requirements
ዲፕሎማ
Desired Skills
- ተፈላጊው የትምህርት ደረጃ፡ በሆቴል ምግብና መጠጥ ቁጥጥርና ተጓዳኝ ሙያ በዲፕሎማ የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመት ያላነሰ የሰራ/ች
Experience Requirements
- ተፈላጊው የትምህርት ደረጃ፡ በሆቴል ምግብና መጠጥ ቁጥጥርና ተጓዳኝ ሙያ በዲፕሎማ የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመት ያላነሰ የሰራ/ች
3-5 ዓመት
How to apply
Share this Post:
Backs