የሰራተኛ መረጃና ሪከርድ ኦፊሰር

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Description
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የሰራተኛ መረጃና ሪከርድ ኦፊሰርደረጃ፡ 9ደመወዝ፡ 4776ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
Educational Requirements
ዲፕሎማ
Desired Skills
- የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና
Experience Requirements
- የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና
3-5 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Share this Post:
Backs