| የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት | |
|---|---|
| Position | የሰራተኛ መረጃና ሪከርድ ኦፊሰር |
| Posted Date | ሓሙስ ጥቅምቲ 8, 2011 |
| Closing Date | ሓሙስ ጥቅምቲ 15, 2011 |
| location | 194 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የሰራተኛ መረጃና ሪከርድ ኦፊሰርደረጃ፡ 9ደመወዝ፡ 4776ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት |
| Educational Requirements | ዲፕሎማ |
| Desired Skills | - የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና |
| Experience Requirements | - የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና 3-5 ዓመት |
| How to apply | ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት |