አካዉንቲንግ ክለርክ

Defence Construction Enterprise
Description

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ለመሚሰራዉ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት ሰራተኞችን በከኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

በአካዉንቲንግ ዲፕሎማ ያለዉ /ላት

Desired Skills

ፕሮጀክት ላይ የሰራ ይምረጣል

መሰረታዊ የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ

Experience Requirements

4 ዓመት አግባብ ያለዉ የሰራ ልምድ

How to apply

ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርት መሰረት የስራ ልምድና የትት ማስረጃችሁን ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ የቀድሞ ደጀን ሆስፒታል በመገኘት በሮአችን በመቅረብ እንድተወዳደሩ ይጋብዛል

የምዝገባ ግዜ እስከ 06/ 12 /2008 ዓም

Share this Post:
Backs