| የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| Position | አካዉንቲንግ ክለርክ |
| Posted Date | ረቡዕ ነሓሰ 4, 2008 |
| Closing Date | ዓርቢ ነሓሰ 6, 2008 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ለመሚሰራዉ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት ሰራተኞችን በከኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| Educational Requirements | በአካዉንቲንግ ዲፕሎማ ያለዉ /ላት |
| Desired Skills | ፕሮጀክት ላይ የሰራ ይምረጣል መሰረታዊ የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ |
| Experience Requirements | 4 ዓመት አግባብ ያለዉ የሰራ ልምድ |
| How to apply | ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርት መሰረት የስራ ልምድና የትት ማስረጃችሁን ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ የቀድሞ ደጀን ሆስፒታል በመገኘት በሮአችን በመቅረብ እንድተወዳደሩ ይጋብዛል የምዝገባ ግዜ እስከ 06/ 12 /2008 ዓም |