G/Slase Bulilding materials and Importer

Description

ድርጅታችን Â ገ/ስላሴ ሀንፃ መሳርያ እና አስመጪ ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ ክፍት ቦታ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ ላት

Desired Skills

  • ፒችትሪÂ አካዉንቲንግ እና መሰረታዊ ሰርትፍኬት ያለዉ /ላት
  • በሞያዉ ብቁ የሆነች

Experience Requirements

ቢያንስ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ ስራ የሰራ/ ች

How to apply

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 10 ቀናት

መስፈርቱን የምትማሉ ሁሉ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ህንፃ መሳርያ እና አስመጪ ሐሚዳ (ዓይደር) መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

ለበለጠ መረጃ 0930369282/ 0930001801 /0344418686