https://milkta.com/en/jobs/display/999
ገ/ስላሴ ሀንፃ መሳርያ እና አስመጪ
Position ጀማሪ ሒሳብ ሰራተኛ
Posted Date ቀዳም መጋቢት 10, 2008
Closing Date ሰንበት መጋቢት 18, 2008
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

ድርጅታችን Â ገ/ስላሴ ሀንፃ መሳርያ እና አስመጪ ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ ክፍት ቦታ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ ላት

Desired Skills
  • ፒችትሪÂ አካዉንቲንግ እና መሰረታዊ ሰርትፍኬት ያለዉ /ላት
  • በሞያዉ ብቁ የሆነች
Experience Requirements

ቢያንስ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ ስራ የሰራ/ ች

How to apply

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 10 ቀናት

መስፈርቱን የምትማሉ ሁሉ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ህንፃ መሳርያ እና አስመጪ ሐሚዳ (ዓይደር) መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

ለበለጠ መረጃ 0930369282/ 0930001801 /0344418686

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle