Axum Hotels PLC

Description

አክሱም ሆቴሎች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ክፍት የሰራ መደቦች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

Desired Skills

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

Experience Requirements

0 ዓመት

How to apply

የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ ማቅረብ የሚችል

 በቂ ዋስትና የመንግስስት ሰራተኛ የሆነ ማቅረብ የሚችል

ምዝገባ ቀን ከመጋቢት 03 /07 /2008 ዓም 08/ 07/ 2008 ዓም በስራ ሰዓት

ለበለጠ መረጃ 0344405155

አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቹሁ የስራ ልምዳድችሁ እንዲሁም ሌሎች ማስረጃ ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ መቅረብ አለባችሁ