https://milkta.com/en/jobs/display/982
አክሱም ሆቴሎችኃ/የተ/የግ/ማ
Position የሒሳብ ሰራተኛ
Posted Date ሰሉስ መጋቢት 6, 2008
Closing Date ሓሙስ መጋቢት 8, 2008
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

አክሱም ሆቴሎች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ክፍት የሰራ መደቦች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

Desired Skills

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

Experience Requirements

0 ዓመት

How to apply

የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ ማቅረብ የሚችል

 በቂ ዋስትና የመንግስስት ሰራተኛ የሆነ ማቅረብ የሚችል

ምዝገባ ቀን ከመጋቢት 03 /07 /2008 ዓም 08/ 07/ 2008 ዓም በስራ ሰዓት

ለበለጠ መረጃ 0344405155

አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቹሁ የስራ ልምዳድችሁ እንዲሁም ሌሎች ማስረጃ ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ መቅረብ አለባችሁ

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle