Mekelle University

Description

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታ መስፈርቱን የሚያሟሉ አወዳድሮ ለመቅጠር ስለሚፈልግ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ መመዘገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

Educational Requirements

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  

Desired Skills

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  

Experience Requirements

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  0 ዓመት የስራ ልምድ

prosthhodontics unit ዉስጥ መስራት የሚፈልግ

How to apply

ማሳሰብያ

ለመጀመሪያ ዲግሪ የመጨረሻ ዉጤት ለወንድ አመልካች 3 00 እና ከዛ በላይ ለሴት አመልካች 2. 75  ከዛ በላይ

ለ2ኛ ዲግሪ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ መያያዝ አለበት