Tigray Development Association

Description

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

1ኛ/ 2ኛ ዲግሪ በጆርናሊዝም በፖለቲካል ሳይንስ አለም አቀፍ ግንኙነት ወይም በማስሚድያ ኮሚኒኬሸን  ቋንቋ እና ስነፅሑፍ ሌሎች ተመሳሳይ የትምህርት አይነቶች

Desired Skills

በአመራር የሰራ

Experience Requirements

8 ዓመት ለ አንደኛ ዲግር

4 ዓመት ለ 2ኛ ዲግሪ

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስቁ 0344 409923 መቐለ