Mekelle Environment and Forest Research Center

Description

በኢትዮጵያ የኣካባቢና የደን ምርምር ኢንስትቲትዩት ለመቐለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማእከል ቀጥሎ በተጠቀሱት የስራ መደቦች የስራ ልምድ ያለቸው/የሌላቸውን የስራ ፈላጊዎች ኣወዳድሮ በቋሚነት መቅጠይ ይፈልጋል፡፡

Educational Requirements

የሰው ሃብት ስራ አመራር ማኔጅመንት ህዝብ ኣስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት ሊደር ሽፕ ባችለር ዲግሪ 0 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

በኣካውንቲን ፣ኣካውንቲግና ፋይናንስ የባችለር ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ዶክትሬት ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ያላት ወ.ዘተ

Desired Skills

የሰው ሃብት ስራ አመራር ማኔጅመንት ህዝብ ኣስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት ሊደር ሽፕ ባችለር ዲግሪ 0 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

በኣካውንቲን ፣ኣካውንቲግና ፋይናንስ የባችለር ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ዶክትሬት ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ያላት ወ.ዘተ

Experience Requirements

0-10 years

How to apply

1 የምዝገባ ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡

2 የምዝገባ ቦታ የመቐለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማዕከል ዓዲሽምድሁን መጨረሻ ታክሲ ኣካባቢ በሚገኘው በማዐከሉ የሰው ሀብት ኣስተዳደር ቢሮ ስ.ቁጥር 0344-420395 ነው፡፡

3 ኣመልካቾች ለመወዳደር መያዝ ያለባቸው የማመልከቻ ፎርም የተዘጋጀ ሲሆን ካሪኩለም ቬቲ የተማ የት/ት የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በግንባርና በማቅረብና በወኪል መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ወዘተ